NationalID
11 Dec 2025
NationalID
11 Dec 2025
#NationalID
በቀቤና ልዩ ወረዳ ዜጎችን የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ተጠቃሚ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ ።
(ወልቂጤ ፣ታህሳስ 2/2018 ዓ.ም) በቀቤና ልዩ ወረዳ ዜጎችን የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ተጠቃሚ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የልዩ ወረዳው አስተዳደር አማካሪና የዲጂታል መታወቂያ አስተባባሪ አቶ መሀመድ ኤልያስ ገልፀዋል።
በዛሬው ዕለትም በልዩ ወረዳው በቃጥባሬ ቀበሌ የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑ ተጠቁሟል ።
#prosperity #ውጤታማ #ኢዜአ #ethiopia
*****
#ውጤታማ የመረጃ ልውውጥ ለልማት !
ፈጣንና ትኩስ መረጃዎችን በሌሎች የሚዲያ አማራጮች ይጠቀሙ‼️
👉Facebook https://www.facebook.com/profile.php?id=100072292788562&mibextid=ZbWKwL
👉Instagram https://www.instagram.com/qebenacomm?igsh=NHRiZjFybHk4dmRn
👉Twitter https://x.com/KebenaO88374?t=T_ncptfwuNAwRnhxrqdM9w&s=09
👉Telegram channel
https://t.me/Qebena1
👉youtube
https://youtube.com/@qebenaspecialworedacomm7748?si=HUMdFvdkFetYmY78
👉tiktok
tiktok.com/@kebenacommunication
👉website:- https://kebenacommunication.gov.et/
👉email :-kebenaworedacommunicationaffai@gmail.com
በቀቤና ልዩ ወረዳ ዜጎችን የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ተጠቃሚ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ ።
(ወልቂጤ ፣ታህሳስ 2/2018 ዓ.ም) በቀቤና ልዩ ወረዳ ዜጎችን የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ተጠቃሚ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የልዩ ወረዳው አስተዳደር አማካሪና የዲጂታል መታወቂያ አስተባባሪ አቶ መሀመድ ኤልያስ ገልፀዋል።
በዛሬው ዕለትም በልዩ ወረዳው በቃጥባሬ ቀበሌ የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑ ተጠቁሟል ።
#prosperity #ውጤታማ #ኢዜአ #ethiopia
*****
#ውጤታማ የመረጃ ልውውጥ ለልማት !
ፈጣንና ትኩስ መረጃዎችን በሌሎች የሚዲያ አማራጮች ይጠቀሙ‼️
👉Facebook https://www.facebook.com/profile.php?id=100072292788562&mibextid=ZbWKwL
👉Instagram https://www.instagram.com/qebenacomm?igsh=NHRiZjFybHk4dmRn
👉Twitter https://x.com/KebenaO88374?t=T_ncptfwuNAwRnhxrqdM9w&s=09
👉Telegram channel
https://t.me/Qebena1
👉youtube
https://youtube.com/@qebenaspecialworedacomm7748?si=HUMdFvdkFetYmY78
👉tiktok
tiktok.com/@kebenacommunication
👉website:- https://kebenacommunication.gov.et/
👉email :-kebenaworedacommunicationaffai@gmail.com
ተጨማሪ ምስሎች